የወንጌል አገልግሎት በቦሰት ወረዳ በመጋቢት 23/2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ አማኑኤል ኅብረት ቤ/ክ በወንጌል እውነት የተደረሱ በቦሰት ወረዳ በወለንጪቲ ዙሪያ፣ ደንጎሬ፣ ቦፋ/ገደ ዴራ አካባቢ የሚገኙ 821 ሰዎች በአዋሽ ወንዝ የውሃ ጥምቀት ወስደዋል፡፡ Media and Publications Media News and Publications